ክፍት የስራ ማስታወቂያ
Description:

Required:
Posted: Feb 20, 2025
Expires: Mar 02, 2025
Expired
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
Description:

Required:
Posted: Jan 06, 2026
Expires: Jan 13, 2026
Expired
በድጋሚ የወጣ ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
Description:

የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች በተገለጹት ከፍት የሥራ መደቦች ላይ ብቃት ያላቸውን አመልካቾች አወዳድሮ ለክልል ማዕከል ዲቪዥን ሠራተኞችን በፍሪላንስ መቅጠር ይፈልጋል፡፡ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርት ማስረጃችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ከጥር 19 ቀን 2ዐ18 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ ጥር 25 ቀን 2ዐ18 ዓ.ም. ድረስ ባሉት አምስት ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ሽጐሌ በሚገኘው ዋና መ/ቤት የሰው ኃብት አስተዳደር ዲፓትመንት እና የሥራ ቦታው በሚገኙባቸው ቅርንጫፍ ጣቢያዎች (ደሴ ማሰራጫ ጣቢያ፤ሐዋሳ ስቱዲዮ እና ቦንጋ ማሰራጫ ጣቢያ) ዘወትር በሥራ ሰዓት በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

Required:
Posted: Jan 27, 2026
Expires: Feb 03, 2026
Expired
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
Description:

Ø  የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች በተገለጹት ከፍት የሥራ መደቦች ላይ ብቃት ያላቸውን አመልካቾች አወዳድሮ ለህግ አገልግሎት ዲፓርትመንት ሠራተኛ በፍሪላንስ መቅጠር ይፈልጋል፡፡ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርት ማስረጃችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ከጥር 27 ቀን 2ዐ18 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ የካቲት 3 ቀን 2ዐ18 ዓ.ም. ድረስ ባሉት አምስት ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ በተቋሙ ዌብሣይትና ፊስቡክ አድራሻ  ከሥር በተጠቀሰው አማካኝነት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

Required:
Posted: Feb 04, 2026
Expires: Feb 14, 2026
Expired
የክሊኒክ ነርስ/ በጤና መኮንን
Description:

ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች በተገለፁት ክፍት የሥራ መደብ ላይ አመልካቾች አወዳድሮ ለስርዕተ-ፆታዲፓርትመንት በኮንትራት ቀጥሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

የስራ መደብ ዝርዝር

ተ.ቁ 1
የሥራ መደቡ መጠሪያ የክሊኒክ ነርስ/ በጤና መኮንን
ክፍት የሥራ መደቡ የሚገኝበት ዘርፍ ለስራዓተ ጾታ ዲፓርትመንት
ደረጃ/ከፍታ VIII
ደመወዝ በኮርፖሬሽኑ ስኬል መሰረት
ብዛት 1
ፆታ ሴት
የትምህርት ደረጃና አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ በነርሲንግ/ በጤና አጠባብቅ የመጀመሪያ ዲግሪና ከዚያ በላይ የተመረቀች
አግባብ ያለው የሥራ ልምድ 3 ዓመት ዓመት የስራ ልምድ ያላት
አግባብነት ያለው ልምድና ክህሎት
  • ዕውቅና ካለው የትምህርት ተቋም የተመረቀች
  • በህጻናት ላይ የሰራች
  • ከምንም አይነት ወንጀል ነፃ የሆነች
  • የህጻናት ማቆያ ማዕከሉ ለሚያወጣው አሰራር ተገዥ ለመሆን የተስማማች

ማሳሰቢያ፤-

  • ምዝገባው ከየካቲት 03 እስከ የካቲት 09 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ባሉት አምስት ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ በተቋሙ ዌብሣይትና ፊስቡክ አድራሻ ሥር በተጠቀሰው አማካኝነት ምዝገባው ይከናወናል፡፡
  • ከውጭ አገር የተገኘ ማንኛውም የትምህርት ማስረጃ የአቻ ግመታ ፣ መያያዝ አለበት
  • የከፍተኛ የትምህርት ወጪ መጋራት ከተማሩበት ተቋም የተሠጣቸውን የዕዳ መግለጫ እና ተቀጥረው ሠርተው ከሆነ የከፈሉትን መጠን የሚያሳይ ማስረጃ የሚያቀርብ፣
  • ለምዝገባ በአመልካቾች የሚቀርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃዎች የሥራ ልምዱ የተገኘበትን የሥራ መደብ፤ ደመወዝ፤ ከመቼ እስከ መቼ እንደሠሩና ግብር የተከፈለባቸው መሆኑን የሚገልጽ ማስረጃዎች ከዋናው ዶክመንት ማስረጃ ጋር በሶፍት ኮፒ ከ300 kb ያልበለጠ በPDF ፎርማት መቅረብ ይኖርበታል፡፡
  • የፈተናው ጊዜ በውስጥ ማስታወቂያ ወይም በሬዲዮና በቴሌቪዥን እና በኮርፖሬሽኑ ዌብሣይት እንዲሁም ፊስቡክ አድራሻ አማካኝነት የሚገለፅ ይሆናል፡፡
  • በአካል ምንም አይነት የምዝገባ ማሰረጃ አንቀበለም፡፡
Required:
Posted: Feb 10, 2026
Expires: Feb 20, 2026
Expired