ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
Ø የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች በተገለጹት ከፍት የሥራ መደቦች ላይ ብቃት ያላቸውን አመልካቾች አወዳድሮ ለህግ አገልግሎት ዲፓርትመንት ሠራተኛ በፍሪላንስ መቅጠር ይፈልጋል፡፡ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርት ማስረጃችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ከጥር 27 ቀን 2ዐ18 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ የካቲት 3 ቀን 2ዐ18 ዓ.ም. ድረስ ባሉት አምስት ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ በተቋሙ ዌብሣይትና ፊስቡክ አድራሻ ከሥር በተጠቀሰው አማካኝነት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡